“ቃል ሥጋ ሆነ”

“ቃል ሥጋ ሆነ” (ዮሐ. ፩፥፲፬/1፥14) በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ እንኳን ለጌታችን፣ ለአምላካችን እና ለመድኀኒታችን ለኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል አደረሳችኁ ይህ ቃል ሥጋ የመኾን ምስጢር፡- እግዚአብሔር ወልድ በተለየ አካሉ፣ ከእመቤታችን ከቅድስት ድንግል ማርያም በሥጋ በመወለዱ (ሰው በመሆኑ) [አምላክ ሰው የሆነበት] ልዩ ምስጢር፣ የሰው ልጅ በበደሉ ምክንያት ከመጣበት ሞት የዳነበት ምስጢር፣ ቤተ ክርስቲያናችን “ተዋሕዶ” የሚለውን […]

“ቃል ሥጋ ሆነ” Read More »

ደብረ ዘይት

ደብረ ዘይትወንጌል፡- ማቴ.፳፬፥፩‐፲፭ ‹‹ ጌታ ኢየሱስም ከቤተ መቅደስ ወጥቶ ሄደ፡፡ ደቀ መዛሙርቱም ወደርሱ ቀርበው የቤተ መቅደስን የሕንጻውን አሰራር አሳዩት፡፡ ጌታ ኢየሱስ መልሶ እንዲህ አላቸው፡- ይህን ሁሉ ታያላችሁን? እውነት እነግራችኋለሁ ከዚህ በድንጋይ ላይ ድንጋይ ሳይፈርስ አይቀርም፡፡ በደብረ ዘይትም ተቀምጦ ሳለ ደቀ መዛሙርቱ ለብቻቸው ወደርሱ ቀረቡና እንዲህ አሉት፡፡ ንገረን ይህ መቼ ይሆናል? የመምጣትህና የዓለሙ ፍጻሜስ ምልክቱ ምንድን

ደብረ ዘይት Read More »

መጻጉዕ (፬ኛ-ሳምንት)

ወንጌል፡- ዮሐ. ፭፥፩-፲፯‹‹ከዚኽም በኋላ በአይሁድ በዓል እንዲኽ ኾነ፡- ጌታ ኢየሱስም ወደ ኢየሩሳሌም ወጣ፣ በኢየሩሳሌም ድኅነት የሚገኝባት መጠመቂያጥ ነበረች፡፡ ስሞዋንም በዕብራይስጥ ቤተ ሳይዳ ይሉአታል የበጎች መዋኛ ማለት ነው፡፡ አምስት እርከኖች ነበሩአት፣ ከዚያም ብዙ ድውያን፣ እውሮች፣ አንካሶች የሰለሉ፣ የደረቁ፣ እግረ አባጦች፣ ልምሾች ተኝተው የውኃውን መታወክ ይጠባበቁ ነበር፡፡ የእግዚአብሔር መልአክ ወደ መጠመቂያው ወርዶ ውኃውን በሚያናውጠው ጊዜ ከውኃውም መታወክ

መጻጉዕ (፬ኛ-ሳምንት) Read More »

” ብፁዕ ዘይሁብ እምዘ ይነሥእ- ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው ” የሐዋ. ሥራ ፳፥፴፭

      ⛪️ ተቀዳሚ ሐሳብ ንኡ ንሑር ወንኡ ንሁብ ኑ  ለመስጠት  እንሂድዐዕማደ ሃይማኖት የአምልኮ መገለጫዎች በጌታችን በመድኃኒታችን በአምላካችን በኢየሱስ ክርስቶስ መዋዕለ ስብከት የተገለጡት አንቀጸ ብፁዓን ናቸው።ከቅዱሳን አባቶቻችን እንደ ተማርነው ወደ ሰማይ መጥቆ ቁልቁል የሚመለከት ንሥር ኹሉን መመልከት  እንዲችል ኹሉ ጸሎትም የተሰወረውን መመልከቻ መነጽር ነው። ታዲያ ንሥር አንዱ ክንፉ ከተሰበረ መብረር እንደማይችል ኹሉ ከጾም እና ከምጽዋት

” ብፁዕ ዘይሁብ እምዘ ይነሥእ- ከሚቀበል ይልቅ የሚሰጥ ብፁዕ ነው ” የሐዋ. ሥራ ፳፥፴፭ Read More »

ቅድስት (፪ኛ ሳምንት)

(፪ኛ ሳምንት)ወንጌል፡- ማቴ ፮.፲፮-፳፭‹‹በምትጾሙበት ጊዜ እንደ ግብዞች አትሁኑ፡፡ እነርሱ እንደ ጾሙ ሰው ያውቃቸው ዘንድ ይጠወልጋሉና፤ ግንባራቸውንም ይቋጥራሉና መልካቸውንም ይለውጣሉና ፡፡ እውነት እላችኋለኁ ዋጋቸውን ተቀበሉ፤ እናንተስ በምትጾሙበት ጊዜ ራሳችኹን ቅቡ፡፡ ፊታችኹን ታጠቡ እንደ ጾማችኁ ሰው እንዳያውቅባችኁ የተሰወረውን ከሚያውቅ በሰማይ ካለ አባታችኁ በቀር በስውር የሚዐያችኁ አባታችኹም ዋጋችኹን በግልጥ ይሰጣችኋል፡፡የሚያልፈውን፣ ብል ነቀዝ የሚያበላሸውን ሌቦች ቆፍረው የሚሰርቁትን ምድራዊ ሀብት

ቅድስት (፪ኛ ሳምንት) Read More »

ዘወረደ (፩ኛ ሳምንት)

እንኳን ለተወዳጁ ለዐቢይ ጾም በሰላም አደረሳችኹ አደረሰን!!!ዘወረደ(፩ኛ ሳምንት)ዐቢይ ጾም ማለት፡- የአጿማት ሁሉ የበላይ ወይም ጉልላት ማለት ነው፡፡ ይህም እጸድቅ አይል ጻድቅ እቀደስ አይል ቅዱስ የሆነ አምላክ ሰውን ለማዳን ሰው ከሆነ በኋላ “በበሕቅ ልሕቀ” እንደተባለ በየጥቂቱ አድጎ የገድል ሁሉ መጀመሪያ(ጥንት) የሆነችውን ጾም ስለጾመ ነው፡፡ “ከእኔ ተማሩ” እንዳለም ፈለጉን በመከተል እንጾማለን(ማቴ፲፩፥፳፱/11፥29)፡፡በዚህ ታላቅ ጾም ውስጥም ፰(ስምንት) ዓበይት ሳምንታት

ዘወረደ (፩ኛ ሳምንት) Read More »

ዕለተ ዓርብ

ስለ እኛ መሰቀሉን ይታወሳል በዚህ ዕለት በቤተ ክርስቲያን በርካታ ሥርዓቶች የሚፈጸሙ ሲሆን ለአብነትም ያህል ሥዕለ ሥነ-ስቅለትና ልዩ ልዩ የቤተ መቅደስ ንዋያተ ቅድሳት ከቤተ መቅደስ ወጥተው ከመቅደሱ በር ላይ ይደረደራሉ፣ ካህናትና ምዕመናንም ወዛቸው ጠብ እስኪል ድረስ በነግህ፣ በሠለስት፣ በስድስቱ ሰዓትና በተሰዓቱ ሰዓት መላልሰው ሲሰግዱ ይውላሉ፡፡ ይኸውም ጌታችን እርጥቡን ግንደ መስቀል ተሸክሞ ወደ መሬት ሦስት ጊዜ ወድቆ

ዕለተ ዓርብ Read More »

የሕማሙ መታሰቢያ ዕለት ሐሙስ

ሐሙስ አዲስ ኪዳን የተደረገበት ዕለት ይህች ልዩ ዕለት ኃጢአትን ሊያስወግዱ ከማይችሉ ከእንስሳት ደም፣ ኃጢአትን ሊያስወግድ ወደሚችል ወደ ክርስቶስ ደም የተሸጋገርንበት፣ ፍጹም ድኅነት ከማያሰጥ ከኦሪት መስዋዕት፣ የዘላለም ድኅነት ሊሰጥ ወደሚችል ወደ አዲስ መስዋዕት የተሸጋገርንባት ናት፡፡ “ሲበሉም ኢየሱስ እንጀራን አንሥቶ ባረከ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠና። እንካችሁ፥ ብሉ ይህ ሥጋዬ ነው አለ፡፡ ጽዋንም አንሥቶ አመስግኖም ሰጣቸው እንዲህም አለ፦

የሕማሙ መታሰቢያ ዕለት ሐሙስ Read More »

በዘመናችን ሁሉ ክርስቶስን እንስብካለን!

የረዕ ጾም መነሻ ምሥጢር  ይህ ነው!የረቡዕ ጾም መነሻ ምሥጢር  ይህ ነው! ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ እኛ ሞት ተወሰነበት፡፡ ይህ ዕለት በሕይወታችን ዘመን ሁሉ ሲታሰብ ይኖራል! አንድነት ሳይኖራቸው፣ የእምነትም የአመለካከትም ስምምነነት የሌላቸው፤ ግፍ ለመሥራት ሲሆን አንድነት የፈጠሩ፣ ከክፉ ማኅበራት መካከል፡-  “በዚያን ጊዜ የካህናት አለቆች የሕዝብም ሽማግሎች ቀያፋ በሚባለው በሊቀ ካህናቱ ግቢ ተሰበሰቡ፤ ኢየሱስንም በተንኰል ሊያስይዙት ሊገድሉትም ተማከሩ”

በዘመናችን ሁሉ ክርስቶስን እንስብካለን! Read More »

የሕማሙ መታሰቢያ ዕለተ ማክሰኞ

ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተቃዋሚዎች ለሚጠይቁት  ጥያቄ እንደአጠያየቃቸው የመመለስን ጥበብ ያስተማረበት ዕለት ነው፡፡ አምላካችን ለሚቀርብለት ጥያቄ የሚመልሰው መልስ ያስገርማል፤ እነርሱ በተንኮል ሊያጠምዱት ነው የሚፈልጉት፤ እርሱ በአምላክነቱ የልባቸውን ያውቃል “ስለ ሰውም ማንም ሊመሰክር አያስፈልገውም ነበር” እንዲል (ዮሐ 2፡25) ለመማር ስላልመጡ እያንዳንዳቸው በተንኮል ለሚጠይቁት ጥያቄ እርሱ የተንኮል መልስ የለውምና፤ ተገቢ መልስ ይሰጣቸው ነበር፡፡ በዚህ እኛን በተንኮል

የሕማሙ መታሰቢያ ዕለተ ማክሰኞ Read More »

ሰሞነ ህማማት ሰኞ

የሕማማት መታሰቢያ ዕለተ ሰኞ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ በሆሣዕና እሁድ ዕለት “አሁን አድን” የሚለውን ዝማሬ ከቀረበለትና ከሁሉም ልመናን ከሰማ በኋላ በቤተ መቅደስ ሕሙማነ ሥጋን ፈውሶ፣ ከቤተ መቅደስ ከወጣ በኋላ በቢታንያ አድሮ የነፍስን ፈውስ የሚሰጥበት ቀን ቀርቧልና በኢየሩሳሌም ተገኝቷል (ማቴ 21፡17)፡፡ በዕለተ ሰኑይ ተራበ (ማር 11፡11) ዐይኑን በለስ ላይ ዐሳረፈ፤ ወደ በለስም ሄዶ ፍሬ ፈለገ፣ ነገር ግን

ሰሞነ ህማማት ሰኞ Read More »

Scroll to Top