ሥነ-ግጥም የጽድቅ እንቅፋትበትናሽዋ ልቤ የቂም ሃሳብ ይዤየማይወለድ በቀል በህሊናዬ አርግዤ፣ጽድቄን አልፌው ሄድኩ ፊቴን አጣምሜ፣‹‹ይቅር›› ማለት ትቼ መውጣት ከቅያሜ::