ሥነ-ግጥም

የጽድቅ እንቅፋት
በትናሽዋ ልቤ የቂም ሃሳብ ይዤ
የማይወለድ በቀል በህሊናዬ አርግዤ፣
ጽድቄን አልፌው ሄድኩ ፊቴን አጣምሜ፣
‹‹ይቅር›› ማለት ትቼ መውጣት ከቅያሜ::

Scroll to Top