Uncategorized

የሕማሙ መታሰቢያ ዕለት ሐሙስ

ሐሙስ አዲስ ኪዳን የተደረገበት ዕለት ይህች ልዩ ዕለት ኃጢአትን ሊያስወግዱ ከማይችሉ ከእንስሳት ደም፣ ኃጢአትን ሊያስወግድ ወደሚችል ወደ ክርስቶስ ደም የተሸጋገርንበት፣ ፍጹም ድኅነት ከማያሰጥ ከኦሪት መስዋዕት፣ የዘላለም ድኅነት ሊሰጥ ወደሚችል ወደ አዲስ መስዋዕት የተሸጋገርንባት ናት፡፡ “ሲበሉም ኢየሱስ እንጀራን አንሥቶ ባረከ ቈርሶም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠና። እንካችሁ፥ ብሉ ይህ ሥጋዬ ነው አለ፡፡ ጽዋንም አንሥቶ አመስግኖም ሰጣቸው እንዲህም አለ፦ […]

የሕማሙ መታሰቢያ ዕለት ሐሙስ Read More »

በዘመናችን ሁሉ ክርስቶስን እንስብካለን!

የረዕ ጾም መነሻ ምሥጢር  ይህ ነው!የረቡዕ ጾም መነሻ ምሥጢር  ይህ ነው! ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ እኛ ሞት ተወሰነበት፡፡ ይህ ዕለት በሕይወታችን ዘመን ሁሉ ሲታሰብ ይኖራል! አንድነት ሳይኖራቸው፣ የእምነትም የአመለካከትም ስምምነነት የሌላቸው፤ ግፍ ለመሥራት ሲሆን አንድነት የፈጠሩ፣ ከክፉ ማኅበራት መካከል፡-  “በዚያን ጊዜ የካህናት አለቆች የሕዝብም ሽማግሎች ቀያፋ በሚባለው በሊቀ ካህናቱ ግቢ ተሰበሰቡ፤ ኢየሱስንም በተንኰል ሊያስይዙት ሊገድሉትም ተማከሩ”

በዘመናችን ሁሉ ክርስቶስን እንስብካለን! Read More »

የሕማሙ መታሰቢያ ዕለተ ማክሰኞ

ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ተቃዋሚዎች ለሚጠይቁት  ጥያቄ እንደአጠያየቃቸው የመመለስን ጥበብ ያስተማረበት ዕለት ነው፡፡ አምላካችን ለሚቀርብለት ጥያቄ የሚመልሰው መልስ ያስገርማል፤ እነርሱ በተንኮል ሊያጠምዱት ነው የሚፈልጉት፤ እርሱ በአምላክነቱ የልባቸውን ያውቃል “ስለ ሰውም ማንም ሊመሰክር አያስፈልገውም ነበር” እንዲል (ዮሐ 2፡25) ለመማር ስላልመጡ እያንዳንዳቸው በተንኮል ለሚጠይቁት ጥያቄ እርሱ የተንኮል መልስ የለውምና፤ ተገቢ መልስ ይሰጣቸው ነበር፡፡ በዚህ እኛን በተንኮል

የሕማሙ መታሰቢያ ዕለተ ማክሰኞ Read More »

ሰሞነ ህማማት ሰኞ

የሕማማት መታሰቢያ ዕለተ ሰኞ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ በሆሣዕና እሁድ ዕለት “አሁን አድን” የሚለውን ዝማሬ ከቀረበለትና ከሁሉም ልመናን ከሰማ በኋላ በቤተ መቅደስ ሕሙማነ ሥጋን ፈውሶ፣ ከቤተ መቅደስ ከወጣ በኋላ በቢታንያ አድሮ የነፍስን ፈውስ የሚሰጥበት ቀን ቀርቧልና በኢየሩሳሌም ተገኝቷል (ማቴ 21፡17)፡፡ በዕለተ ሰኑይ ተራበ (ማር 11፡11) ዐይኑን በለስ ላይ ዐሳረፈ፤ ወደ በለስም ሄዶ ፍሬ ፈለገ፣ ነገር ግን

ሰሞነ ህማማት ሰኞ Read More »

ገብርሔር

6ተኛ ሳምንት ትውስታ የቃሉ ትርጉም ገብር ሥራ፣ ሠራተኛ፣ አገልጋይ ማለት ሲሆን፤ ሔር ደግሞ ቸር፣ መልካም፣ ታማኝ ማለት ነው፡፡ ስለሆነም በሳምንቱ ውስጥ የሚዘመረው ዝማሬ፣ የሚሰበከው ስብከት፣ የሚሰጠው ትምህርት ሁሉ ታማኝ አገልጋይ መሆንን ስለሚያመለክት ገብር ሔር በማለት  ስለ ታማኝ አገልጋይ ይሰበክበታል፡፡ ይህን ስብከት ለመጀመሪያ ጊዜ የሰበከው አምላካችን ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው (ማቴ 25፡14-25)፡፡ በዚህ ሳምንት ባለሥልጣን

ገብርሔር Read More »

መጻጉዕ

የ4ኛው ሳምንት ትውስታ መጻጉዕ ማለት ድውይ፣ ሕሙም በሽተኛ ማለት ሲኾን፣ በዚህ ሳምንት ጌታችን አምላካችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ድውያንን መፈወሱን ይታወስበታል፡፡  መነሻ ታሪክ አድርገን የምናስታውሰው የሠላሳ ስምንት ዓመቱን በሽተኛ ቢኾንም (ዮሐ 5፡5-10) ከእርሱ ጋር የተፈወሱትን ሁሉ ይታወሱና የጌታ አዳኝነት በልዩ ልዩ ደዌ የተያዙትን ሕሙማን መፈወሱን በጠቅላላው ለምፅ ማንጻቱን (ማቴ 8፡1-4)፣ ዕውር ማብራቱን (ዮሐ 9፡1-11)፣ አንካሶችን ማርታቱን

መጻጉዕ Read More »

ምኩራብ

የ3ኛው ሳምንት ትውስታ ምኵራብ የጸሎት ቤት ማለት ነው፡፡ በዚህ በጸሎት ቦታ ቅዱሳት መጻሕፍት ይነበባሉ፣ ትምህርትም ይሰጥባቸዋል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በቦታው ይገኝ እንደነበር ወንጌል “በሰንበት ወደ ምኵራብ ገብቶ አስተማረ” (ማር 1፡21) ይላል፡፡ እርሱ አስቀድሞ በነቢያት “ወደ ተራራው ውጡ፥ እንጨትንም አምጡ፥ ቤቱንም ሥሩ እኔም በእርሱ ደስ ይለኛል፥ እኔም እመሰገናለሁ” (ሐጌ 1፡8) እንዳለ እንዲሁ በመመለኪያው ቦታ እጅግ

ምኩራብ Read More »

የተምሮ ማስተማር አሻራ ፫ አባ ናትናዔል

የተምሮ ማስተማር ሰንበት ትምህርት ቤት ስለብጹዕነታቸው ባሳተመው ጽሑፍና እርሳቸውም በሰጡት ቃለ መጠይቅ  አቡነ ናትናዔል ከአባታቸው ገብረሕይወትና ከእናታቸው ወለተ ክርስቶስ በ1923ዓ.ም በትግራይ ክልል ነው የተወለዱት፡፡የዓለምስማቸውካህሳይነበርሥመክርስትናቸውደግሞወልደገብርኤል፡፡ ብፁዕ አቡነ ናትናኤል የቅዱስ ሲኖዶሰ አባልና የአርሲ ሀገረ ስበከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው ቤተክርስትያንን አገልግለዋል፡የያኔው ካህሳይ ገና የሁለት ዓመት ልጅ እያሉ ነው አባታቸውን በሞት የተነጠቁት፡፡አቡነ ናትናኤል በብርሃንሆነው የተፈጠሩ ነበሩና በጊዜው ባልተለመደ ሁኔታ

የተምሮ ማስተማር አሻራ ፫ አባ ናትናዔል Read More »

ከሶስቱ አባቶች ፪ ታደሠ መንግሥቱ

የተምሮ ማሰተማር መቅረዝ “የፍቅር የትህትናና የጽናት አባት” ( ሥመ ክርስትና ንዋየ ማርያም)፡፡ ቀሲስ ታደሠ መንግስቱ የተምሮ ማስተማር ማህበር መቅረዝ፡፡  ከአዲስ አበባ ሦሰት ኪሎ ሜትር እርቆ በሚገኘው እንጦጦ ማርያም አካባቢ በ ፲፱፻፲፰ ዓ.ም መጋቢት ፳፫ ቀን ነው የተወለዱት፡፡ አባታቸው መምህር መንግሥቱ ወ/ሚካኤል ይባላሉ፡፡ የእናታቸውም ስም ወ/ሮ አፀደ ነው፡፡ በስድሰት ዓመታቸው እናታቸው በአሥር ዓመታቸው ደግሞ አባታቸው ከዚህ

ከሶስቱ አባቶች ፪ ታደሠ መንግሥቱ Read More »

ከሶስቱ አባቶች ፩ አባ ሐና ጅማ

እንደ አቶ አርአያ ተገኝ ገለፃ አባ ሐናጅማ የተወለዱት ሚዳ ወረሞ በሚባል ስፍራ ነው፡፡ ትክክለኛ ስማቸውም አባ ገብረ ሐና ነው፡፡ ሕዝቡ ግን ለማሳጠር አባ ሐና እያለ እንደሚጠራቸው የቤተክርስትያን መረጃዎች በሚል በዲ.ዳንዔል ክብረት የተፃፈው መፅሐፍ ይገልፃል፡፡ከበደ ተሰማ የታሪክ ማስታወሻ በሚለው መጽሃፋቸው ሺበሺ ጅማ በሚል መጀመሪያ ላይ ተጠቅመው በቅንፍ አባ ሐና ጂማ ብለው ጽፈዋል ፡፡ በሊቅነታቸውና በቀልዳቸው ከሚታወቁት

ከሶስቱ አባቶች ፩ አባ ሐና ጅማ Read More »

Scroll to Top