የሰንበት ትምህርት ቤት አመጣጥ ታሪክ
የሰንበት ትምህርት ቤት የሚለውቃል Sunday school ከሚለው እንግሊዝኛ ቃል የተወሰደ ይመስላል፡፡ ይህም ኢንግሊዛዊው የአንጌሊካን ወንጌላዊ ሮበርት ሬይክስ (፲፯፻፷፭ዎች-፲፰፻፲፩) ቲሞቲ ላርሰን በኢንዱስትሪ አብዮት ወቅት የጀመረውን የሠራተኛው መደብ ቤተሰቦችና ድኾችን ማንበብና መጻፍ እንዲችሉ ለማስቻል በሚል በ፲፯፻፹ዎቹ በሰንበት ቀን ትምህርት ያስተምር የነበረውን በማሰፋፋትና በማሰተዋወቅ ለሃይማኖት ትምህርት በማዋል እንደጀመረው ና በስፋት እንዳስተዋወቀው ታውቋል፡፡(christianitytoday.com) በኢትዮጵያ ቤተ ክርስትያን የዚህ ጥናት አቅራቢ […]
የሰንበት ትምህርት ቤት አመጣጥ ታሪክ Read More »
