ፅንሰታ ለማርያም

ነሐሴ ፮ ቀን ፳፻፲፬ ዓ.ም ለዓለም ሁሉ የድኅነት መገኛ የሆነች ክብርት እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የተፀነሰችበት ዕለት ነሐሴ ሰባት የተባረከች እንደመሆና መላው ክርስቲያን በዓሏን ሊያከብር ይገባል፤ የመፀነሷ ነገርም እንዲህ ነው፡፡ አስቀድሞ አምላካችን እግዚአብሔር የመላእክት አለቃ ቅዱስ ገብርኤልን በተባረከች በታኅሣሥ ወር ፳፪ ቀን ወደ ከበረና ከፍ ከፍ ወዳለ ጻድቅ ኢያቄም ላከው፡፡ አምላክን የወለደች የእመቤታችን የድንግል ማርያምን […]

ፅንሰታ ለማርያም Read More »

የተምሮ ማስተማር አሻራ ፫ አባ ናትናዔል

የተምሮ ማስተማር ሰንበት ትምህርት ቤት ስለብጹዕነታቸው ባሳተመው ጽሑፍና እርሳቸውም በሰጡት ቃለ መጠይቅ  አቡነ ናትናዔል ከአባታቸው ገብረሕይወትና ከእናታቸው ወለተ ክርስቶስ በ1923ዓ.ም በትግራይ ክልል ነው የተወለዱት፡፡የዓለምስማቸውካህሳይነበርሥመክርስትናቸውደግሞወልደገብርኤል፡፡ ብፁዕ አቡነ ናትናኤል የቅዱስ ሲኖዶሰ አባልና የአርሲ ሀገረ ስበከት ሊቀ ጳጳስ ሆነው ቤተክርስትያንን አገልግለዋል፡የያኔው ካህሳይ ገና የሁለት ዓመት ልጅ እያሉ ነው አባታቸውን በሞት የተነጠቁት፡፡አቡነ ናትናኤል በብርሃንሆነው የተፈጠሩ ነበሩና በጊዜው ባልተለመደ ሁኔታ

የተምሮ ማስተማር አሻራ ፫ አባ ናትናዔል Read More »

ከሶስቱ አባቶች ፪ ታደሠ መንግሥቱ

የተምሮ ማሰተማር መቅረዝ “የፍቅር የትህትናና የጽናት አባት” ( ሥመ ክርስትና ንዋየ ማርያም)፡፡ ቀሲስ ታደሠ መንግስቱ የተምሮ ማስተማር ማህበር መቅረዝ፡፡  ከአዲስ አበባ ሦሰት ኪሎ ሜትር እርቆ በሚገኘው እንጦጦ ማርያም አካባቢ በ ፲፱፻፲፰ ዓ.ም መጋቢት ፳፫ ቀን ነው የተወለዱት፡፡ አባታቸው መምህር መንግሥቱ ወ/ሚካኤል ይባላሉ፡፡ የእናታቸውም ስም ወ/ሮ አፀደ ነው፡፡ በስድሰት ዓመታቸው እናታቸው በአሥር ዓመታቸው ደግሞ አባታቸው ከዚህ

ከሶስቱ አባቶች ፪ ታደሠ መንግሥቱ Read More »

ከሶስቱ አባቶች ፩ አባ ሐና ጅማ

እንደ አቶ አርአያ ተገኝ ገለፃ አባ ሐናጅማ የተወለዱት ሚዳ ወረሞ በሚባል ስፍራ ነው፡፡ ትክክለኛ ስማቸውም አባ ገብረ ሐና ነው፡፡ ሕዝቡ ግን ለማሳጠር አባ ሐና እያለ እንደሚጠራቸው የቤተክርስትያን መረጃዎች በሚል በዲ.ዳንዔል ክብረት የተፃፈው መፅሐፍ ይገልፃል፡፡ከበደ ተሰማ የታሪክ ማስታወሻ በሚለው መጽሃፋቸው ሺበሺ ጅማ በሚል መጀመሪያ ላይ ተጠቅመው በቅንፍ አባ ሐና ጂማ ብለው ጽፈዋል ፡፡ በሊቅነታቸውና በቀልዳቸው ከሚታወቁት

ከሶስቱ አባቶች ፩ አባ ሐና ጅማ Read More »

የተምሮ ማሰተማር ማኅበር የሚለውን ስያሜ

አቶ አበበ በተፈጥሮ የታደሉትን ችሎታና እውቀት በትምህርት ከቀሰሙት እውቀትና ሙያ ጋር በማዋሐድ በሃይማኖትና በቆራጥ የሥራ ወዳድነት እየታገሉ ለታረዙ ለተራቡ ለታመሙ ለደከሙና ረዳት ለሌላቸው ብርሃናቸውን ላጡና ዕጓለማውታ ወዘተ ራሳቸውንና ቤተሰባቸውን የሰው ታላቅ የግብረ ገብ ሰው እንደነበሩየህይወት ታሪካቸው ያስረዳል ፡፡አበበ ከበደ የተምሮ ማሰተማር በጎ አድራጎት የሚል ጽሕፈት ቤቱን በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ያደረገ ድርጅትም መሥርተው ነበር(የተምሮ ማሰተማር ማኅበር

የተምሮ ማሰተማር ማኅበር የሚለውን ስያሜ Read More »

ታቦተ መድኃኔዓለም

የመድኃኔዓለም ፅላት በ፲፰፻፺፭ ዓ.ም በግርማዊ ዳግማዊ አጼ ምኒልክና እቴጌ ጣይቱ ትዕዛዝ በመምህር ፈቀደ እግዚእ ወደ ኢየሩሳሌም ተወሰዶ ሲፀለይበት ቆይቷል፡፡ “ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጃ” ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ን.ነ.ዘ ኢትዮጵያ አዲስ አበባ ፲፱፻፵፫ ዓ.ም እንደጻፉት ንጉስ ነገስት ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ በስደት እንዳሉ ልመናቸውንና ፀሎታቸውን የሚያቀርቡበት በእምነታቸው ላይ ምግባራቸውን የሚያጠናክሩበት ቤተ ጸሎት ስለቸገራቸው አንድ ጽላት የሚያስፈልጋቸው መሆኑን ስላሰቡበት ወደ

ታቦተ መድኃኔዓለም Read More »

አበበ ከበደ የተምሮ ማስተማር አዳም(፲፱፻፳፬-፲፱፻፸፩)፤፤

(ሥመ ክርስትና ገብረኪዳን፤፤) አቶ አበበ ከበደ(ገብረ ኪዳን) ከህይወት ታሪካቸው የዚህ ጥናት አቅራቢ እንደተረዳው ከስመ ጥሩ አርበኛ ከፊታውራሪ ከበደ ወልደ ጊዮርጊስና ከወ/ሮ ዐመለወርቅ ኢየሱስ በ፲፱፻፳፬ ዓ/ም አርሲ ክ/ ሀገር ተወለዱ፡፡ እንደ ብዙዎች ልጆች ግርማዊ ቀዳማዊ አፄ ኃይለ ሥላሴ ን.ነ ዘኢት. የአርበኛ አባታቸውን ውለታ በማስታወስ በቀድሞው ተፈሪ መኰንን ት/ቤት በአዳሪነት እንዲማሩ አደረጉ፡፡ በዚሁ ት/ቤት እስከ ፲፱፻፵፫ ዓ/ም

አበበ ከበደ የተምሮ ማስተማር አዳም(፲፱፻፳፬-፲፱፻፸፩)፤፤ Read More »

መንፈሣዊ ተዐምርና የፕሬቮ ምስጢራዊ ሪፖርት

ደጃዝማች ወልደ ሰማዕት ገብረወልድ በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ሲማሩ በሕይወት ዘመናቸው ሁሉ ከእርሳቸው ጋር የኖረናሳይናገሩ ማለፍ የማይችሉት  አንድ የተፈጠረ አስደናቂ መንፈሳዊ ተአምር አለ ሲሉ ለዚህ ጥናት አቅራቢ እንባ እየተናነቃቸው ሲገልጹ“ እግዚአብሔር እኔን ይጎትተኛል እኔ ግን እሸፍታለሁ”በማለት  እነዚያ ብለው በመጀመር ስለ ኢየሱሳውያን ጄስዊቶች ቀጥለዋል፡፡ እነዚያ የተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት የውጭ አገር ተወላጅ አስተማሪዎቻችን የሚኖሩት እዚያው ትምህርት

መንፈሣዊ ተዐምርና የፕሬቮ ምስጢራዊ ሪፖርት Read More »

ፋና ወጊው ወልደ ሰማዕት ገብረወልድ

በ፲፱፻፴፱ ዓ.ም በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ከ፲፪፻፲ ተማሪዎች መካከል ለትምህርት ከከተሙት አንዱወልደሰማዕትገብረወልድ (አሁን ደጃዝማች) ነበሩ፡፡ ትምህርት ቤቱን የተቀላቀሉት በ፲፱፻፴፮ ዓ.ም ነበር፡፡ በዚያን ጊዜ በአስተማሪነት የነበሩትን መምህራንን ደጃዝማች ወ/ሰማዕት ሲገልጹአቸው በየሙያቸው ጥልቅ የሆነ ዕውቀት የነበራቸው በትምሀርት ክፍልና ከክፍል ውጪ ተማሪውን ለራሱም ሆነ ለአገር ዕድገት የሚጠቅምናአገሩን የሚወድ ዜጋ  እንዲሆን የሚያዘጋጁት ነበሩ፡፡ ተማሪዎች በትምህርትና በሥነምግባር ታንጸው ጽኑ የአገር

ፋና ወጊው ወልደ ሰማዕት ገብረወልድ Read More »

ከፋሺስት ኢጣሊያ ድል መሆንን ተከትሎ የትምህርት ቤቶች መከፈት

ይህ ወቅት ሃገሪቷ ገና ወደ መረጋጋቱ ሙሉ በሙሉ ያልገባችበት ነበር፡፡በወቅቱ ስለነበረው ሁናቴ ብርሃንና ሠላም ጋዜጣ ሐምሌ ፲፮ ቀን ፲፱፻፴፱ ዓ.ም ባወጣው ጽሑፍበኢጣሊያ አጥቂነትና ግላዊነት አምስት ዓመት በሆነው ግፍ የኢትዮጵያ አገሮች ጠፉ ኢጣሊያ ያጠፋችው አገሩን ብቻ አይደለም የሰውን ልብ በጠበጠችው መንፈሱንም ገልብጣ የኢትዮጵያዊው አሳብ ተሽሮ ኢጣሊያዊ አሳብ እንዲተካ ጣረች በዚህ መካከል ይኖር የነበረው ሕዝብ ትክክለኛ ኑሮው

ከፋሺስት ኢጣሊያ ድል መሆንን ተከትሎ የትምህርት ቤቶች መከፈት Read More »

Scroll to Top